የትረምፕ አስተዳደር የታጋቾች ተደራዳሪ በቅርቡ በአሜሪካ ከተሰየመው የሽብር ቡድን ሐማስ ተወካዮች ጋር ያደረጉትን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል።
ንግግሩ በሐማስ ተይዞ የነበረውን አሜሪካዊ-እስራኤላዊን በመልቀቅ ላይ ያተኮረ ነበር።
ንግግሩ የተካሄደው እስራኤል በዚህ ሳምንት የተኩስ አቁም ድርድር ላይ ለመወያየት የልዑካን ቡድን ልታሰማራ እንደሆነ በገለጸችበት ወቅት ነው፡፡
የቪኦኤ አራሽ አራብሳዲ የላከቸውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
- - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -
🔷 የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሊንኮችን በመጫን ይከተሉን።
ፌስቡክ - www.facebook.com/voaamharic
ኢንስታግራም - www.instagram.com/voaamharic
X - www.twitter.com/VOAAmharic
ዌብሳይት - amharic.voanews.com/
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ፡- youtube.com/voaamharic
☎️የስልክ መሥመራችን 202-205-9942 የውስጥ መሥመር 14 ነው።
📡 ቪኦኤ-አማርኛ ስለ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ አፍሪካ፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና ዓለም አቀፍ በዲጂታል፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናና ዘገባዎችን ለአድማጭና ለተመልካች ያቀርባል።
VOA Amharic reaches our audience on digital, radio, and TV, delivering news and content about Ethiopia, Eritrea, Africa, and the United States. We will also be bringing you Health Shows, Youth Shows, Democracy Field, Women’s Shows, and Sports Shows on different days, stay tune
コメント