በኦሮሚያ ክልል ፈንታሌ ወረዳ በመሬት መንቀጥቀጥ የተፈናቀሉ አርብቶ ዐደሮች፣ በድርቅ ምክንያት ችግር ላይ እንደኾኑ ተናግረዋል።
ከፈንታሌ ተራራ አቅራቢያ በተከሠተው የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተፈናቀሉ ያወሱት አርብቶ ዐደሮቹ፣ አኹን ደግሞ በተጠለሉባቸው አካባቢዎች ድርቅ መታየት በመጀመሩ የቁም እንስሶቻቸው እየሞቱባቸው እንደኾነ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።
የምሥራቅ ሸዋ ዞን ቡሳ ጎኖፋ የአደጋ ስጋት እና አመራር ጽሕፈት ቤት በበኩሉ፣ መንግሥት ከገባሬ ሠናይ ድርጅቶች ጋራ በመቀናጀት ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
- - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -
🔷 የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሊንኮችን በመጫን ይከተሉን።
ፌስቡክ - www.facebook.com/voaamharic
ኢንስታግራም - www.instagram.com/voaamharic
X - www.twitter.com/VOAAmharic
ዌብሳይት - amharic.voanews.com/
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ፡- youtube.com/voaamharic
☎️የስልክ መሥመራችን 202-205-9942 የውስጥ መሥመር 14 ነው።
📡 ቪኦኤ-አማርኛ ስለ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ አፍሪካ፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና ዓለም አቀፍ በዲጂታል፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናና ዘገባዎችን ለአድማጭና ለተመልካች ያቀርባል።
VOA Amharic reaches our audience on digital, radio, and TV, delivering news and content about Ethiopia, Eritrea, Africa, and the United States. We will also be bringing you Health Shows, Youth Shows, Democracy Field, Women’s Shows, and Sports Shows on different days, stay tune
コメント